አበባውን የላከው ማን ነው? | ለልጄ
Jul 9, 2026•Channel
AI Analysis
Data from YouTube Data API v3•Updated Just now
Video Overview
Video Details
Published1 week ago
Duration0:33
Video IDheEKi0RhrVI
Languageam
CategoryEntertainment
PrivacyPublic
Made for KidsNo
Video TypeRegular Video
Performance Metrics
Views1.2K
Likes17
Comments1
Engagement Rate1.56%
Likes per 100 views1.48
Comments per 1K views0.87
Video Tags
Description
ይህ ተከታታይ ድራማ ፖይራዝ ካራዬል የተባለ ፖሊስ በቀረበበት ክስ ምክንያት የእስር ቅጣት ተፈርዶበት ልጁን የማሳደግ ኃላፊነት ስላጣ ሰው ነው ። ከቅጣቱ በኋላ በአለቃው ሙምታዝ እገዛ የታክሲ ሹፌር ሆነ። ነገር ግን ስራው ይሄ ብቻ አይደለም ኢስታንቡል ውስጥ ትልቅ የሚባለውን የማፊያ ቤተሰቦች ኃላፊ የሆነውን ባህሪ ኡማንን መከተልም ጭምር ነው ። አንድ ቀን ፖይራዝ ታክሲውን እየነዳ እያለ ልጁን ማግኘት አልቻለም፤ ጉዳዩም በፖሊስ እጅ ይወድቃል። ይህ በእንዲህ እንዳለ አይሴጉልን ይተዋወቃል።
=======================================================
#Kana #Kana_TV #Kana_Television #Kana_Series #Turkish_Series #Series #ለልጄ #Amharic #ethiopia
Subscribe to watch exclusive local Ethiopian productions and exclusive content from your favorite Kana TV shows and series.
የሚወዷቸውን የቃና ቴቪ ዝግጅቶችና ተከታታይ ፊልሞች ለመመልከት የYouTube ገጻችንን ይከተሉ::
| Official YouTube Channel | http://www.youtube.com/KanaTelevision
| Official Facebook Channel | https://www.facebook.com/kanatelevision
| Official Instagram Channel | https://www.instagram.com/kanatelevision/
| Official Website | http://www.KanaTelevision.com/
Watch Kana Television on EthioSat with 11545 Frequency or Eutelsat 8 West B with 11545 Frequency
ቃና ቲቪን በኢትዮሳት 11545 ፍሪኩዌንሲ እንዲሁም ዩቴልሳት 11545 ፍሪኩዌንሲ ይመልከቱ::
#Kana #KanaTelevision #KanaTV #MyKana #Freetoair #Ethiopia #Amharic
KANA TV is an Ethiopian general entertainment, free-to-air, satellite TV channel bringing international standard programming to the Ethiopian population. We broadcast exclusively in Amharic to ensure that our programs have the broadest relevance.
------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ቃና ቲቪ አጠቃላይ የኢትዮጵያውያን የመዝናኛ አገልግሎት ሲሆን ስርጭቱ በነጻ የሆነ፣ አለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ ዝግጅቶችን ለኢትዮጵያውያን ተመልካቾች የሚያቀርብ የሳተላይት ቴሌቪዥን ጣቢያ ነው:: በዋናነት በአማርኛ ቋንቋ የሚተላለፍ ሲሆን ይኸውም ዝግጅቶቻችን ሰፊ ተቀባይነት እንዲያገኙ ታስቦ ነው::